top of page
  • sheger1021fm

ጥር 9፣ 2015- የፍርድ ቤቶች በነፃነት የመስራት መብት ህግ አስከባሪ በተባለው ፖሊስ ሳይቀር ጣልቃ እየተገባበት መሆኑ ይነገራል


የፍርድ ቤቶች በነፃነት የመስራት መብት ህግ አስከባሪ በተባለው ፖሊስ ሳይቀር ጣልቃ እየተገባበት መሆኑ ይነገራል፡፡


ፖሊስ ሽቅብ አንጋጦ አለቃውን ለዛውም ያለመከሰስ መብት ያለውን ዳኛ ውሳኔ ካለማክበር አልፎ ደብድቦ እስከማሰር መድረሱ በተለያዩ ቦታዎች ታይቷል፡፡


እንዲህ ያለው ድግግሞሽ ኢትዮጵያን ጉልበተኞች የሚደፍቋት አገር እንዳያደርጋት ቶሎ መፍትሄ ያሻዋል እየተባለ ነው፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All

በኢትዮጵያ የካፒታል ወይም ድርሻዎች ገበያ መሳተፍ ለሚፈልጉ ተቋማት ከ3 እስከ 6 ወር ባለው ጊዜ ፍቃድ መስጠት ይጀመራል ተባለ። ፍቃድ የሚሰጣቸውን ተቋማት ለመለየት መመሪያ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ታዬ ተናግረዋል። የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ የተመለከተ ምክክር

በጋሞ ዞን ውስጥ የሚገኙ የዘይሴ እና የቁጫ ብሔረሰቦች ከፍተኛ በደል እየደረሰባቸው ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑ እንደራሴዎች ተናገሩ፡፡ ለሚደርሰው በደል ዋነኛው ምክንያት የአካባቢው ነዋሪዎች በምርጫ ወቅት የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲን በመምረጣቸው ነው ብለዋል፡፡ ንጋቱ ሙሉ ሸገርን ወሬዎች፣ መ

በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ት/ቤት መልሶ መገንቢያ እስካሁን 2.8 ቢሊየን ብር ተሰብስቧል ተባለ፡፡ በጦርነቱ ከ300 ት/ቤቶች በላይ ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ይታወሳል፡፡ ተመስገን አባተ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page