top of page

ጥር 9፣ 2015- የፍርድ ቤቶች በነፃነት የመስራት መብት ህግ አስከባሪ በተባለው ፖሊስ ሳይቀር ጣልቃ እየተገባበት መሆኑ ይነገራል

  • sheger1021fm
  • Jan 17, 2023
  • 1 min read

የፍርድ ቤቶች በነፃነት የመስራት መብት ህግ አስከባሪ በተባለው ፖሊስ ሳይቀር ጣልቃ እየተገባበት መሆኑ ይነገራል፡፡


ፖሊስ ሽቅብ አንጋጦ አለቃውን ለዛውም ያለመከሰስ መብት ያለውን ዳኛ ውሳኔ ካለማክበር አልፎ ደብድቦ እስከማሰር መድረሱ በተለያዩ ቦታዎች ታይቷል፡፡


እንዲህ ያለው ድግግሞሽ ኢትዮጵያን ጉልበተኞች የሚደፍቋት አገር እንዳያደርጋት ቶሎ መፍትሄ ያሻዋል እየተባለ ነው፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page