- sheger1021fm
ጥር 9፣ 2015- ትናንት ምሽት በአዳማ የክፍያ መንገድ መውጫ ላይ አረቄ የጫነ መኪና ተቃጥሎ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ ተባለ
ትናንት ምሽት በአዳማ የክፍያ መንገድ መውጫ ላይ አረቄ የጫነ መኪና ተቃጥሎ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ ተባለ፡፡
ወንድሙ ኃይሉ
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
https://bit.ly/33KMCqz
ትናንት ምሽት በአዳማ የክፍያ መንገድ መውጫ ላይ አረቄ የጫነ መኪና ተቃጥሎ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ ተባለ፡፡
ወንድሙ ኃይሉ
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
https://bit.ly/33KMCqz
2014 የትምህርት ዘመን 12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ካስፈተኑ ትምህርት ቤቶች መካከል 1,161 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም ተባለ፡፡ በሌላ በኩል 7 ትምህርት ቤቶች ያስፈተኗቸው ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ አምጥተዋል ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተናግረዋል፡፡ ያስፈተኗቸውን ተማሪዎ
በኢትዮጵያ በተለይ ባለፉት 2 ዓመታት የነበረው ጦርነት እና እዚህም እዚያም የሚያጋጥሙ ግጭቶች ሀገሪቱን ብዙ ዋጋ አስከፍሏታል፡፡ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ደግሞ አንደኛው ተጎጂ ዘርፍ ነው፡፡ የውጭ ሀገር ኢንቨስተሮች ኢትዮጵያ ውስጥ መዋዕለ ነዋያቸውን ለማፍሰስ እጃቸው ሲሰበስቡ ቆይተዋል፡፡ ከሰላም ስምምነቱ በኋላ
የኢትዮጵያ የትምህርት ጥራት መውደቁ በተለያዩ አስረጂዎች የተረጋገጠ ነው፡፡ 4ኛ ክፍል ካጠናቀቁት ተማሪዎች 52 በመቶዎቹ ማንበብ አይችሉም፡፡ የዘንድሮ 12 ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከወሰዱት ውስጥ ከ50 በመቶ በላይ ያመጡም 3.3 በመቶ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡ በቅርብ ዓመታት ስራ ለጀመሩ ዩኒቨርስቲዎች መምህራን ለመቅ