top of page

ጥር 7፣2016 - በኢትዮጵያ ከ5 ዓመት በታች ከሆኑ ህፃናት 39 በመቶ የመቀንጨር ችግር ያለባቸው ናቸው ተብሏል

  • sheger1021fm
  • Jan 16, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ ከምግብና ሥርዓተ ምግብ ጋር በተገናኘ እስካሁን በርካታ ስራዎች ተከውነዋል፤ የመጡም ውጤቶች አሉ ነገር ግን አሁንም በሀገሪቱ እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ከሆኑ ህፃናት 39 በመቶ የእድገት አለመጣጠን (የመቀንጨር) ችግር ያለባቸው ናቸው ተብሏል፡፡


ምህረት ስዩም


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page