ጥር 5፣2017 - የእነ ክርስቲያን ታደለ፣ ዮሀንስ ቧያለው እና የሌሎች የፖለቲካ እስረኞች የህክምና ጉዳይ
- sheger1021fm
- Jan 13
- 1 min read
በጥበቃ ሥር ያሉና በፍርድ የታሰሩ ሰዎች ከሐኪሞቻቸው ጋር ለመገናኘት መብት እንዳላቸው የሀገሪቱ ህገ መንግስት ደንግጓል፡፡
በሽብር የተከሰሱ እና ፖለቲከኛ የሆኑ እስረኞች ግን ይህ በህጉ መንግስቱ ላይ የተጠቀሰው ህክምና በአግባብ የማግኘት መብት እንደተነፈጋቸው ጠበቆቻቸው እና ቤተሰቦቻቸው ሲናገሩ ይሰማል፡፡
ህክምና ተከለከልን ያሉ በጥበቃ ስር ያሉ ሰዎች ጠበቃ ይህንኑ ነግረውናል።
የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ስለሚቀርበው ቅሬታ መልሱ ምንድነው?
ማንያዘዋል ጌታሁን
תגובות