top of page

ጥር 5፣ 2015- ኢትዮጵያ ባጋጠማት የሰሜኑ ጦርነት የተነሳ በተለይ የምዕራቡ ዓለም አገራት ፊታቸውን አዙረውባት ቆይተዋል

  • sheger1021fm
  • Jan 14, 2023
  • 1 min read

ኢትዮጵያ ባጋጠማት የሰሜኑ ጦርነት የተነሳ በተለይ የምዕራቡ ዓለም አገራት ፊታቸውን አዙረውባት ቆይተዋል፡፡


የፖለቲካ እና ምጣኔ ሐብታዊ ጫናቸውን በአዲስ አበባ ላይ አነባብረውባታል፡፡


ዜጎቻቸውንም ከአዲስ አበባ ውጡ፣ ወደዚያም አትሂዱ እስከማለት የደረሱም ነበሩ፡፡


አሁን ግን ከሰላም ስምምነቱ በኋላ ነገሮች የተለወጡ መስለዋል፡፡


አይንሽን ላፈር ሲሏት የነበሩትም፣ የችግር ጊዜ ወዳጆቿም ዲፕሎማቶቻቸውን ወደ ኢትዮጵያ መላክ ጀምረዋል፡፡


ይህ ምን ይነግረናል ሲል ሸገር አንጋፋውን ዲፕሎማት ጥሩነህ ዜናን ጠይቋል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page