top of page
  • sheger1021fm

ጥር 5፣ 2015- በኢትዮጵያ በየቀኑ 13 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ምክንያት ሕይወታቸው ያጣሉ


በኢትዮጵያ በየቀኑ 13 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ምክንያት ሕይወታቸው ያጣሉ፡፡


በርካቶች የእድሜ ዘመን የአካል ጉዳተኛ ይሆናሉ፡፡


የትራፊክ አደጋው በተሽከርካሪ ላይ ብቻ የሚያደርሰው ውድመት በቢሊዮን ብሮች ይሰላል፡፡

ይህ ደግሞ ለኢንሹራንስ ኩባንያዎች ፈተና ሆኗል፡፡


የኢንሹራንስ ኩባንያዎች ለተሽከርካሪ በሚገቡት መድን እየከሰሩ ነው፡፡


ንጋቱ ሙሉ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
bottom of page