top of page

ጥር 4፣2016 - የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ከሰብአዊ መብት ረገድ ብዙ እየሰሩ አይደለም ተብሏል

  • Jan 13, 2024
  • 1 min read

በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ያለውን የመሰረተ ልማት እና የማህበራዊ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን የሚደግፉት፤ ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶች በሰብአዊ መብት እና በሌሎች ስራዎቻቸው እምብዛም አይደሉም ተብሏል፡፡


የኢትዮጵያ መንግስት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ከልማት ስራ ውጪ ህዝብን በማንቃት እና በማስተማር ስራ ላይ እንዲሳተፉ ቢፈቅድም በዚህ ረገድ ብዙ እየሰሩ አይደለም ተብሏል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Recent Posts

See All
በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የህፃናት እንክብካቤ ማዕከላት ወይም ማቆያዎች ላይ ለውጦች እየመጡ ነው ተባለ፡፡

ሐምሌ 15 2018 በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የህፃናት እንክብካቤ ማዕከላት ወይም ማቆያዎች ላይ ለውጦች እየመጡ ነው ተባለ፡፡ ከጥቂት አመታት በፊት የህፃናት ማቆያዎቹ ጥቂት ነበሩ ያለው የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት አሁን ላይ ከፍተኛ መሻሻሎች ታይተውበታል ብሏል፡፡ ጥናቱም በግል እና በመንግስት ማ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page