top of page

ጥር 4፣2016 - ''በዓለም መድረክ ለመደመጥ መነሻና መድረሻው የውስጥ ሰላም እና አንድነት ነው''

የኢትዮጵያ የውጪ ግንኙነት እና ዲፕሎማሲ ከውስጥ ወደ ውጪ የሚመለከት እና ለጎረቤት ሀገራት ቅድሚያ በመስጠት ወደ አለም አቀፍ የሚሄድ መሆኑ ሲነገር ይሰማል፡፡


የሰላማዊ ሀገር የውስጥ ዲፕሎማሲ በዚያው ልክ በውጪው አለም ሰላማዊ እና ተፅዕኖ ፈጣሪ መሆኑ ይነገራል፡፡


በኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ሳምንት ኤግዚቢሽን ዙሪያ የኢፌድሪ ፕሬዘዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንንም በአለም መድረክ ለመደመጥ መነሻና መድረሻው የውስጥ ሰላም እና አንድነት ነው ብለዋል፡፡


የኔነህ ሲሳይ




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page