የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ሹመቶችን አፅድቋል፡፡
በዚህም:-
#አቶ_ተመስገን_ጥሩነህ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር

#አምባሳደር_ታዬ_አፅቀሥላሴ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

#ዶክተር_መቅደስ_ዳባ የጤና ሚኒስትር ሆነው መሾማቸውን ኢቲቪ ዘግቧል።

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments