ጥር 30፣2016 - በ6 ወራት ከኤሌክትሪክ ሀይል ሽያጭ 42.6 ሚሊዮን ዶላር ተገኝቷል ተባለ
- sheger1021fm
- Feb 8, 2024
- 1 min read
ባለፉት ስድስት ወራት ከኤሌክትሪክ ሀይል ሽያጭ 42.6 ሚሊዮን ዶላር ተገኝቷል ተባለ፡፡
በሀገር ውስጥ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ደንበኞች ቁጥር 4.5 ሚሊዮን መድረሱ ተነግሯል፡፡
ቴዎድሮስ ወርቁ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
コメント