top of page

ጥር 3፣2017 - በነዳጅ ምርቶች መሸጫ ላይ የተደረገውን የዋጋ ጭማሪ የምጣኔ ሐብት ባለሞያዎች እንዴት አገኙት?

  • sheger1021fm
  • Jan 11
  • 1 min read

ሰሞኑንን የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደርጓል፡፡


ትልቁ ጭማሪ የተደረገው በአውሮፕላን ነዳጅ ላይ ሲሆን እሱም 32 ብር ነው፡፡


ቤንዚን ላይ በሊትር 10 ብር ጭማሪ ተደረጎበታል፡፡


በሌሎቹም ላይ እንዲሁ ጭማሪ ተደርጓል፡፡


መንግስት በነዳጅ ላይ የተደረገውን የዋጋ ጭማሪ “የዘርፉን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ፋይዳ ባገናዘበና በተጠና መልኩ የዋጋ ማሻሻያ’’ መደረጉን ተናግሯል፡፡


ባለፉት 5 ወራት ብቻ ከ128 ሚሊዮን ብር ድጎማ ማድረጉን አስረድቷል፡፡


ይህ በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ የተደረገውን የዋጋ ጭማሪ የምጣኔ ሐብት ባለሞያዎች እንዴት አገኙት?


ያሬድ እንዳሻው

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page