ሰሞኑንን የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደርጓል፡፡
ትልቁ ጭማሪ የተደረገው በአውሮፕላን ነዳጅ ላይ ሲሆን እሱም 32 ብር ነው፡፡
ቤንዚን ላይ በሊትር 10 ብር ጭማሪ ተደረጎበታል፡፡
በሌሎቹም ላይ እንዲሁ ጭማሪ ተደርጓል፡፡
መንግስት በነዳጅ ላይ የተደረገውን የዋጋ ጭማሪ “የዘርፉን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ፋይዳ ባገናዘበና በተጠና መልኩ የዋጋ ማሻሻያ’’ መደረጉን ተናግሯል፡፡
ባለፉት 5 ወራት ብቻ ከ128 ሚሊዮን ብር ድጎማ ማድረጉን አስረድቷል፡፡
ይህ በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ የተደረገውን የዋጋ ጭማሪ የምጣኔ ሐብት ባለሞያዎች እንዴት አገኙት?
ያሬድ እንዳሻው
Comments