top of page

ጥር 3፣2016 - ግጭቱ እያለ የልማት ስራን እንዴት መስራት ተቻለ?

  • sheger1021fm
  • Jan 12, 2024
  • 1 min read

በአማራ ክልል ያለው የፀጥታ ችግር በመደበኛ የህግ ማስከበር ማስተካከል ባለመቻሉ ክልሉ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስር መተዳደር ከጀመረ ወራቶች ተቆጥረዋል፡፡


በክልሉ የተለያዩ አካበቢዎችም ግጭቶች አሁንም መቀጠላቸው ይሰማል፡፡


በሌላ በኩል በክልሉ እንደ መንገድ የመሳሰሉት የልማት ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ ይነገራል፡፡


ግጭቱ እያለ የልማት ስራን እንዴት መስራት ተቻለ?


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Commentaires


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page