ጥር 3፣ 2015- በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚደርሰው ችግር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ እንደሚያርፍ ይነገራል
- sheger1021fm
- Jan 12, 2023
- 1 min read
በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚደርሰው ችግር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ እንደሚያርፍ ይነገራል፡፡
ዋና የችግሩ በትር በጤና ላይ ቢያርፍም ከዚህ ባልተናነሰ ደግሞ በተበከለ የስራ ቦታ ላይ በመገኘት የሚደርሰው ተፅዕኖ የሀገርንም ኢኮኖሚ እየጎዳ ነው ተብሏል፡፡
ምህረት ስዩም
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
https://bit.ly/33KMCqz
Comments