top of page

ጥር 29 2017 - ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ፈቃድ ከወሰዱ ወደ 19 ሺህ የተጠጉ የውጭ ባለሀብቶች መካከል ወደ ስራ የገቡት 24 በመቶዎቹ ብቻ ናቸው ተባለ

ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ፈቃድ ከወሰዱ ወደ 19 ሺህ የተጠጉ የውጭ ባለሀብቶች መካከል ወደ ስራ የገቡት 24 በመቶዎቹ ብቻ ናቸው ተባለ፡፡


በሌላ በኩል ወደ ስራ ለመግባት ገንዘባቸውን ፈሰስ ያደረጉት ደግሞ የመሬት እና የኤሌክትሪክ ሀይል አገልግሎት በጊዜ እንደማይቀርብላቸው በኦዲት ምርመራ ተረጋግጧል ተብሏል፡፡


ለተጠቀሱትና ለሌሎችም የኦዲት ግኝቶች ምን የማስተካከያ እርምጃ እንደወሰዱ የኮሚሽኑ የስራ ሀላፊዎች በፓርላማው ቀርበው ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…




ትዕግስት ዘሪሁን

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page