top of page

ጥር 28 2017 - አደገኛ ኬሚካል ምክንያት ማዕድንን የተመለከተው ስራ ሙሉ በሙሉ እንዲቆም የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ወስኖ ነበር

  • sheger1021fm
  • Feb 5
  • 1 min read

የክልሉ የማዕድን ሃብት በህገ ወጦች እየተመዘበረ በመሆኑ እና በስፋት ስራ ላይ እየዋለ ነው በተባለው አደገኛ ኬሚካል ምክንያት #ማዕድንን የተመለከተው ስራ ሙሉ በሙሉ እንዲቆም የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ወስኖ ነበር፡፡


ይሁንና አሁን በክልሉ ያለው እንዲቆም ይሰራ ዘንድ የተቋቋመው የስራ ቡድን እስካሁን ስራው ስለመቆሙ ያቀረበው ሪፖርት የለም ተብሏል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…




ትዕግስት ዘሪሁን

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page