top of page

ጥር 24 2017 - ህገ - ወጥ ማዕድን ማውጣትና ንግድ በኢትዮጵያ

ወርቅ፣ ዳይመንድ፣ ኦፓል፣ ሳፋየር፣ ፕላቲኒየም ሌሎች ማዕድናት ከምድር በቅጡ ወጥተው ህገሪቱን ማስጌጥ፣ ዶላርም፣ ሀብት መሆን አልቻሉም፡፡

ሀገሪቱ በተፈጥሮ የታደለቻቸውን ማእድናት አውጥታ የምትጠቀመው ካላት ሀብት አኳያ ሲታይ እዚህ ግባ የሚባል እንዳልሆነ ይነገራል፡፡


ይህ ሀብት የህገወጥ አውጪዎች፣ ኮንትሮባንዲስቶች፣ የሌሎች ሀገሮች ሰዎች ጭምር የሚዘርፉት መሆኑን አሁንም እንደቀጠለ ነው፡፡


ስለ ህገ-ወጡ የማዕድን ማውጣትና ንግድ ላይ የተሰራውን ዘገባ ያድምጡ..



ትዕግስት ዘሪሁን


コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page