top of page
  • sheger1021fm

ጥር 24፣ 2015- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ያጋጠማትን ችግር በውይይት ብትፈታው ቤተ ክርስቲያኗም ሀገርም ትጠቀማች ሲሉ ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ


የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ያጋጠማትን ችግር በውይይት ብትፈታው ቤተ ክርስቲያኗም ሀገርም ትጠቀማች ሲሉ ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ፡፡


ጉዳዩ ባጋጠመ ማግስት መንግስት የሰጠው ምክር ሰሚ አላገኘም ሲሉም ተደምጠዋል፡፡


የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ከሥርዓተ ቤተ-ክርስያቲያን ውጪ ተሰጥቷል ያለችውን የጳጳሳት ሹመት ተከትሎ ጥር 18፣ 2015 ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል፡፡


አስቸኳይ ስብሰባ የጠራው ቅዱስ ሲኖዶስ ሹመቱን የሰጡም የተቀበሉም አባቶች ስልጣነ ክህነታቸው እንዲነሳ እና ከቤተ ክርስቲያን እንዲለዩ ወስኗል፡፡


ንጋቱ ሙሉ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All

በኢትዮጵያ የካፒታል ወይም ድርሻዎች ገበያ መሳተፍ ለሚፈልጉ ተቋማት ከ3 እስከ 6 ወር ባለው ጊዜ ፍቃድ መስጠት ይጀመራል ተባለ። ፍቃድ የሚሰጣቸውን ተቋማት ለመለየት መመሪያ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ታዬ ተናግረዋል። የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ የተመለከተ ምክክር

በጋሞ ዞን ውስጥ የሚገኙ የዘይሴ እና የቁጫ ብሔረሰቦች ከፍተኛ በደል እየደረሰባቸው ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑ እንደራሴዎች ተናገሩ፡፡ ለሚደርሰው በደል ዋነኛው ምክንያት የአካባቢው ነዋሪዎች በምርጫ ወቅት የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲን በመምረጣቸው ነው ብለዋል፡፡ ንጋቱ ሙሉ ሸገርን ወሬዎች፣ መ

በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ት/ቤት መልሶ መገንቢያ እስካሁን 2.8 ቢሊየን ብር ተሰብስቧል ተባለ፡፡ በጦርነቱ ከ300 ት/ቤቶች በላይ ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ይታወሳል፡፡ ተመስገን አባተ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page