ጥር 24፣ 2015- በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ገብረ ጉራቻ ከተማ አንድ ቻይናዊ በሸኔ ታጣቂዎች መገደሉ ተነገረFeb 1, 20231 min readበኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ገብረ ጉራቻ ከተማ አንድ ቻይናዊ በሸኔ ታጣቂዎች መገደሉ ተነገረ።አንድ ኢትዮጵያዊ ደግሞ በታጣቂዎቹ ታፍኖ መወሰዱን ሸገር ከኦሮሚያ ክልል የኮሙኒኬሽን ቢሮ ሰምቷል። ንጋቱ ረጋሳሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ገብረ ጉራቻ ከተማ አንድ ቻይናዊ በሸኔ ታጣቂዎች መገደሉ ተነገረ።አንድ ኢትዮጵያዊ ደግሞ በታጣቂዎቹ ታፍኖ መወሰዱን ሸገር ከኦሮሚያ ክልል የኮሙኒኬሽን ቢሮ ሰምቷል። ንጋቱ ረጋሳሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
Comments