top of page

ጥር 23፣ 2015- የፌዴራል መሬት ባንክና ልማት ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ስር ሊጠቃለል ነው

  • sheger1021fm
  • Jan 31, 2023
  • 1 min read

የፌዴራል መሬት ባንክና ልማት ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ስር ሊጠቃለል ነው።


ኮርፖሬሽኑ ላለፉት 3 ዓመታት በመንግስት ተቋማት ተይዘው የሚገኙ ግን ደግሞ ጥቅም ላይ ያልዋሉ ቦታዎችን በመለየት አልሚዎችን የማፈላለግ ስራ ሲሰራ ቆይቷል፡፡


ንጋቱ ረጋሳ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page