top of page

ጥር 23፣ 2015- የሻሸመኔ ከተማ ከ3 ዓመት ገደማ ከገጠማት ውድመትና ቃጠሎ እየወጣች ያለች ትመስላለች

Updated: Feb 1



የሻሸመኔ ከተማ ከ3 ዓመት ገደማ ከገጠማት ውድመትና ቃጠሎ እየወጣች ያለች ትመስላለች፡፡


የተቃጠለው ተጠግኖ ንግድና እንቅስቃሴ ዳግም እየተነቃቃ ነው፡፡


በከተማው የተገነባ አዲስ ሪዞርትም ተመርቋል፡፡


ለመሆኑ ከተፈጠረው ችግር በኋላ አሁን ከተማው በምን ሁኔታ ላይ ነው ያለው?


ቴዎድሮስ ወርቁ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz





bottom of page