top of page

ጥር 23፣ 2015- በኢትዮጵያ መንግሥት እና በሕወሃት መካከል ስለተደረሰው የሰላም ስምምነት ሂደት እና ሌሎች ጉዳዮች ለመነጋገር የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክ

  • sheger1021fm
  • Jan 31, 2023
  • 1 min read

በኢትዮጵያ መንግሥት እና በሕወሃት መካከል ስለተደረሰው የሰላም ስምምነት ሂደት እና ሌሎች ጉዳዮች ለመነጋገር የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ወደ መቀሌ ሊሄድ ነው፡፡


የጋራ ምክር ቤቱ ወደ መቀሌ የሚያመራው ከመንግስት ተልዕኮ ተቀብሎ ሳይሆን በራሱ ተነሳሽነት መሆኑን ሰምተናል፡፡


የኔነህ ሲሳይ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page