top of page

ጥር 22፣ 2015- አባካኝም፣ ወግም አይደሉ በሚል የምስራቅ ጎጃም ዞኑ ከሰሞኑ ለሕዝቡ መልዕክት ማስተላለፉ ይታወሳል

  • sheger1021fm
  • Jan 30, 2023
  • 1 min read

አባካኝም፣ ወግም አይደሉ በሚል የምስራቅ ጎጃም ዞኑ ከሰሞኑ ለሕዝቡ መልዕክት ማስተላለፉ ይታወሳል፡፡


ክልከላው ለደስታም ለሀዘንም የሚደረግ ድግስን እንዲሁም አለባበስን ይመለከታል፡፡


ሲወርድ ሲዋረድ የመጣውን የአካባቢውን ሥርዓት በቀጭን ትዕዛዝ ማስቀየር ይቻላል ወይ? ውጤቱስ ምን ይሆናል?


ኤደንገነት መኳንንት


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page