ጥር 22፣ 2015- አባካኝም፣ ወግም አይደሉ በሚል የምስራቅ ጎጃም ዞኑ ከሰሞኑ ለሕዝቡ መልዕክት ማስተላለፉ ይታወሳልJan 30, 20231 min readአባካኝም፣ ወግም አይደሉ በሚል የምስራቅ ጎጃም ዞኑ ከሰሞኑ ለሕዝቡ መልዕክት ማስተላለፉ ይታወሳል፡፡ ክልከላው ለደስታም ለሀዘንም የሚደረግ ድግስን እንዲሁም አለባበስን ይመለከታል፡፡ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣውን የአካባቢውን ሥርዓት በቀጭን ትዕዛዝ ማስቀየር ይቻላል ወይ? ውጤቱስ ምን ይሆናል? ኤደንገነት መኳንንት ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
በ'ፊንቴክ' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀው የተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ላይ ለመወሰን ፍርድ ቤት ለነገ ቀጥሯል።ከ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ በከፍተኛ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ዛሬ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። መርማሪ ፖሊስ በቀሪ የምርመራ ስራዎች ምክንያት ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋ
Comments