ጥር 22፣ 2015- ምጣኔ ሐብት sheger1021fmJan 30, 20231 min readምጣኔ ሐብት በየሰፈሩ፣ በየመንደሩ፣ ወተት እያለቡ፣ ዘይት ኑግ እየጨመቁ፣ ስንዴ ዳቦ እየጋገሩ፣ ጉሊት እየቸረቸሩ፣ ለፍተው የሚኖሩ እናቶች ለኢኮኖሚው ያላቸውን አስተዋጽኦ ትሰማላችሁ! ተህቦ ንጉሴ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
留言