top of page

ጥር 20፣2016 - ወርልድ ቪዥን በወላይታ ዞን የምሰራው የንጹህ ውሃ ፕሮጀክት የፍሎራይድ መጠናቸውን በአግባቡ የተስተካከለ ነው ሲል ተናግሯል

በስምጥ ሸለቆ አካባቢዎች ከተገነቡ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች የተወሰኑት የሚያመርቱት ውሃ ለተለያዩ የጤና ጉዳዮች የሚዳረገው ከመጠን በላይ የፍሎራይድ መጠን ይዘው ተገኝተዋል መባሉ ይታወሳል፡፡


ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ በበኩሉ በወላይታ ዞን አምስት ወረዳዎች የምሰራው የንጹህ ውሃ ፕሮጀክት የፍሎራይድ መጠናቸውን በአግባቡ የተስተካከለ ነው ሲል ተናግሯል፡፡


በረከት አካሉ



በጉዳዩ ላይ የተሰራ የቀደመው ዘገባ ለማዳመጥ http://tinyurl.com/bpext4td


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page