top of page

ጥር 20፣2016 - ኢትዮጵያ ላሙ እና ታጁራ ወደቦችን በአማራጭነት ለመጠቀም ድርድር እያደረገች ነው ተባለ

ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር ከተፈራረመችው ስምምነት በተጨማሪ ላሙ እና ታጁራ ወደቦችን በአማራጭነት ለመጠቀም ድርድር እያደረገች ነው ተባለ፡፡


በቅርብ ጊዜ ውስጥ በላሙ ወደብ በኩል የአፈር ማዳበሪያ መግባት ይጀምራል ተብሏል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page