ጥር 20፣2016 - ኢትዮጵያ ላሙ እና ታጁራ ወደቦችን በአማራጭነት ለመጠቀም ድርድር እያደረገች ነው ተባለ
- sheger1021fm
- Jan 29, 2024
- 1 min read
ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር ከተፈራረመችው ስምምነት በተጨማሪ ላሙ እና ታጁራ ወደቦችን በአማራጭነት ለመጠቀም ድርድር እያደረገች ነው ተባለ፡፡
በቅርብ ጊዜ ውስጥ በላሙ ወደብ በኩል የአፈር ማዳበሪያ መግባት ይጀምራል ተብሏል፡፡
ቴዎድሮስ ወርቁ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments