top of page

ጥር 20፣ 2015- በኢራን አንድ ታጣቂ በአዘርባጃን ኤምባሲ ላይ በከፈተው ጥቃት የጥበቃ ሀላፊውን መግደሉ ተሰማ

  • Jan 28, 2023
  • 1 min read

በኢራን አንድ ታጣቂ በአዘርባጃን ኤምባሲ ላይ በከፈተው ጥቃት የጥበቃ ሀላፊውን መግደሉ ተሰማ፡፡


በጥቃቱ ሁለት የጥበቃ ባልደረቦች ደግሞ አካላዊ ጉዳት እንደገጠማቸው ዘ ቴሌግራፍ ፅፏል፡፡


ጥቃት አድራሹ ወዲያውኑ መያዙ ታውቋል፡፡


አዘርባጃን እና በርካታ አገሮች ጥቃቱ የሽብር ጥቃት ነው በሚል ማውገዛቸው ተሰምቷል፡፡


የኢራን ሹሞች ግን ጥቃቱ የተፈፀመው በቤተሰብ ችግር ምክንያት ነው ብለዋል፡፡


ጥቃቱን በብርቱ ካወገዙ እና ከኮነኑት መካከል እስራኤል እና ሳውዲ አረቢያ እንደሚገኙበት በዘገባው ተጠቅሷል፡፡


የኔነህ ከበደ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Recent Posts

See All
ሐምሌ 7/2018 - ዓለም አቀፍ ወሬዎች

#ኢራን የኢራን አብዮታዊ ዘብ የቀድሞ አዛዥ ሆሴን ካናኒ የአሜሪካውን ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕን ዋይት ሐውስ ድረስ ዘልቀን እንገድለዋን ሲሉ ዛቱ፡፡ ካናኒ ኢራን ደግሞ ለዚህ አቅሙም ችሎታውም አላት ማለታቸውን ሚድል ኢስት ሞኒተር ፅፏል፡፡ በቅርቡ ለሟቹ የኢራን የቀድሞ ጠቅላይ መሪ ስንብት እና የቀብር ሥነ ሥርዓት

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page