top of page

ጥር 2፣2017 - ዩኒቨርሲቲዎች ምን ይላሉ?

  • sheger1021fm
  • Jan 10
  • 1 min read

የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከዚህ ቀደም ፕሬዘዳንት ሲመደብላቸው መመዘኛ የአካባቢው ተወላጅ የሆነ የሚለው ዋናው ነበር፡፡


የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከዚህ በኋላ በብቃት እንጂ በአካባቢ ተወላጅነት የዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት አድርጎ መሾም ይቀራል ማለታቸው ተሰምቷል፡፡


በጉዳዩ ላይ ዩኒቨርሲቲዎች ምን ይላሉ?


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…

በረከት አካሉ

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page