ጥር 2፣2017 - ዩኒቨርሲቲዎች ምን ይላሉ?
- sheger1021fm
- Jan 10
- 1 min read
የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከዚህ ቀደም ፕሬዘዳንት ሲመደብላቸው መመዘኛ የአካባቢው ተወላጅ የሆነ የሚለው ዋናው ነበር፡፡
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከዚህ በኋላ በብቃት እንጂ በአካባቢ ተወላጅነት የዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት አድርጎ መሾም ይቀራል ማለታቸው ተሰምቷል፡፡
በጉዳዩ ላይ ዩኒቨርሲቲዎች ምን ይላሉ?
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…
በረከት አካሉ
Comments