top of page

ጥር 19፣ 2015 - የኢትዮጵያ የትምህርት ጥራት መውደቁ በተለያዩ አስረጂዎች የተረጋገጠ ነው

  • sheger1021fm
  • Jan 28, 2023
  • 1 min read

የኢትዮጵያ የትምህርት ጥራት መውደቁ በተለያዩ አስረጂዎች የተረጋገጠ ነው፡፡


4ኛ ክፍል ካጠናቀቁት ተማሪዎች 52 በመቶዎቹ ማንበብ አይችሉም፡፡


የዘንድሮ 12 ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከወሰዱት ውስጥ ከ50 በመቶ በላይ ያመጡም 3.3 በመቶ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡


በቅርብ ዓመታት ስራ ለጀመሩ ዩኒቨርስቲዎች መምህራን ለመቅጠር በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ነጥብ አምጥተው ለተመረቁ 9000 ተማሪዎች በተሰጠ ፈተና 50 በመቶ ያመጡት 5 በመቶ አይሞሉም ነበር፡፡


በየዓመቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎች ቢመረቁም ለስራ ግን ብዙ አለመሆናቸውን ቀጣሪ ድርጅቶች በተደጋጋሚ ሲናገሩም ተሰምቷል፡፡


ታዲያ ምን ይሻሻል?


ቴዎድሮስ ወርቁ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page