top of page

ጥር 18፣2016 - የሽግግር ፍትህ ፖሊሲው እነማንን ነው ተጠያቂ የሚያደርገው?

  • sheger1021fm
  • Jan 27, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ ለተፈፀሙ እና እየተፈፀሙ ያሉ የጦርነት፣ የግድያ፣ የማፈናቀል እና ሌሎች በደሎችን በሽግግር ፍትህ ለማከም ስራው መጀመሩ ይታወሳል፡፡

ያጋጠሙት በደሎች ሰፊ፣ የሚፈፀመው ድርጊትም የበዛ በመሆኑ በሽግግር ፍትህ የተኛው ታይቶ፣ የቱ ተትቶ የሚለው ዋነኛ ጥያቄ ነው፡፡


በዳዮችን በህግ ፊት ለማቆም፣ ተበዳዮችንም ለመካስ እርቅና ይቅርታን ለማውረድ ለሚፈፀመው የሽግግር ፍትህ የፖሊሲ አማራጮች ላይ ባለሞያዎች ሀሳብ ሲያዋጡና ሲመክሩ ቆይተዋል፡፡

የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ አማራጭ ሰነድ ምን ይዟል?


ትዕግስት ዘሪሁን



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page