በኢትዮጵያ ለተፈፀሙ እና እየተፈፀሙ ያሉ የጦርነት፣ የግድያ፣ የማፈናቀል እና ሌሎች በደሎችን በሽግግር ፍትህ ለማከም ስራው መጀመሩ ይታወሳል፡፡
ያጋጠሙት በደሎች ሰፊ፣ የሚፈፀመው ድርጊትም የበዛ በመሆኑ በሽግግር ፍትህ የተኛው ታይቶ፣ የቱ ተትቶ የሚለው ዋነኛ ጥያቄ ነው፡፡
በዳዮችን በህግ ፊት ለማቆም፣ ተበዳዮችንም ለመካስ እርቅና ይቅርታን ለማውረድ ለሚፈፀመው የሽግግር ፍትህ የፖሊሲ አማራጮች ላይ ባለሞያዎች ሀሳብ ሲያዋጡና ሲመክሩ ቆይተዋል፡፡
የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ አማራጭ ሰነድ ምን ይዟል?
ትዕግስት ዘሪሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
コメント