top of page

ጥር 18፣ 2015- የኢትዮጵያ የልማት ባንክ ላሰናዳው ስልጠና ከ50-60 ሺህ ሰው ይመዘገባል ተብሎ ቢጠበቅም እስካሁን ከተገመተው ከሁለት እጥፍ በላይ ተመዝግ


የኢትዮጵያ የልማት ባንክ ላሰናዳው ስልጠና ከ50-60 ሺህ ሰው ይመዘገባል ተብሎ ቢጠበቅም እስካሁን ከተገመተው ከሁለት እጥፍ በላይ ተመዝግቧል ተባለ፡፡


ምዝገባውን በአካል ማድረግ ያስፈለገው የተመዝጋቢውን ፍላጎት እና ማስረጃ ለማጣራት እንዲያመች ነው ተብሏል፡፡


ከንጋቱ ሙሉ በፋሲካ ሙሉወርቅ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page