top of page
  • sheger1021fm

ጥር 18፣ 2015- ከሁለት ዓመት በኋላ ኢትዮጵያን ከአለም 5 ዋነኛ የኢንቨስትመንት መዳረሻዎች አንዷ ማድረግን ያለመ ፎረም ዛሬ በአዲስ አበባ ተከፈተ



ከሁለት ዓመት በኋላ ኢትዮጵያን ከአለም 5 ዋነኛ የኢንቨስትመንት መዳረሻዎች አንዷ ማድረግን ያለመ ፎረም ዛሬ በአዲስ አበባ ተከፈተ።


ፎረሙ ኢትዮጵያን ከአለም 5 ዋነኛ የኢንቨስትመንት መዳረሻዎች አንዷ በማድረግ 2 ቢሊየን ዶላር ኢንቨስትመንት የመሳብ ግብ እንዳለው ተነግሯል።


በኢትዮጵያ ፌዴራል መሬት ባንክ ልማት ኮርፖሬሽን የተሰናዳው ይህ መድረክ Invest Origins 2023 የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል።


በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ የዘርፉ ባለሞያዎች ዛሬ እና ነገ እንደሚመክሩ ተጠቅሷል።


ባለሃብቶችን እና ሌሎች የኢኮኖሚ ተዋናዮችን ለመሳብ ለኢትዮጵያ ጥሩ አጋጣሚ እንደሆነም በሳይንስ ሙዚየም በተከፈተው ፎረም ላይ ሲነገር ሠምተናል።


በኢንተርኔት መላም በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ፎረሙን እየተከታተሉት እንደሚገኙ ተነግሯል።


ንጋቱ ረጋሳ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All

በኢትዮጵያ የካፒታል ወይም ድርሻዎች ገበያ መሳተፍ ለሚፈልጉ ተቋማት ከ3 እስከ 6 ወር ባለው ጊዜ ፍቃድ መስጠት ይጀመራል ተባለ። ፍቃድ የሚሰጣቸውን ተቋማት ለመለየት መመሪያ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ታዬ ተናግረዋል። የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ የተመለከተ ምክክር

በጋሞ ዞን ውስጥ የሚገኙ የዘይሴ እና የቁጫ ብሔረሰቦች ከፍተኛ በደል እየደረሰባቸው ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑ እንደራሴዎች ተናገሩ፡፡ ለሚደርሰው በደል ዋነኛው ምክንያት የአካባቢው ነዋሪዎች በምርጫ ወቅት የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲን በመምረጣቸው ነው ብለዋል፡፡ ንጋቱ ሙሉ ሸገርን ወሬዎች፣ መ

በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ት/ቤት መልሶ መገንቢያ እስካሁን 2.8 ቢሊየን ብር ተሰብስቧል ተባለ፡፡ በጦርነቱ ከ300 ት/ቤቶች በላይ ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ይታወሳል፡፡ ተመስገን አባተ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page