top of page

ጥር 18፣ 2015- በጋምቢያ በመንግስት ግልበጣ ሴራ ተወንጅለው ከነበሩት መካከል አምስቱ በፍርድ ቤት በነፃ ተሰናበቱ


በጋምቢያ በመንግስት ግልበጣ ሴራ ተወንጅለው ከነበሩት መካከል አምስቱ በፍርድ ቤት በነፃ ተሰናበቱ፡፡


በፍርድ ቤት ከክስ ነፃ የተደረጉት ሶስት ወታደሮች እና ሁለት ሲቪሎች እንደሆኑ አፍሪካ ኒውስ ፅፏል፡፡


ሌሎች 4 የጦር መኮንኖች ግን በመጪው ሳምንት አዲስ ክስ እንደሚመሰረትባቸው ታውቋል፡፡


ክስ ከሚመሰረትባቸው መካከል የሴራው አቀናባሪ ነው የተባለ መኮንን ይገኝበታል ተብሏል፡፡


በፍርድ ቤቱ ከክስ ነፃ የተደረጉት ሶስት ወታደሮች እና ሁለት ሲቪሎች ከእስር መለቀቃቸው ታውቋል፡፡


የኔነህ ከበደ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page