ጥር 17 2017 - በጎዳና ላይ የሚኖሩ ህፃናትና ወጣቶች እየታፈሱ ወዴት ነው እየተወሰዱ ያሉት?
- sheger1021fm
- Jan 25
- 1 min read
በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ በበዓላት ሰሞን እና ከተማዋ አለም አቀፍ ዝግጅት በምታደርግበት ወቅት በከተማዋ በጎዳና ላይ የሚኖሩ ህፃናትና ወጣቶች እየታፈሱ እንደሚወሰዱ ኢሰመኮ ደጋግሞ ይናገራል፡፡
የከተማዋ ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በበኩሉ እርግጥ ነው ህፃናትን ከጎዳና አነሳለሁ ይሁንና ኢሰመኮ ያወጣው ሪፖርት ክፍተት አለበት ብሏል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s
📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
📌 Linkedin : https://tinyurl.com/yhycs5rs
Comments