top of page

ጥር 17፣2016 - አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ከ 6.6 ሚሊዮን በላይ ዜጎችን መለየቱን መንግስት ተናገረ

በመጭዎቹ ሁለት ወራት አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ከ 6.6 ሚሊዮን በላይ ዜጎችን መለየቱን መንግስት ተናገረ፡፡


ከመካከላቸው 4 ሚሊዮኑ በአማራ፣ ትግራይና አፋር ክልል የሚገኙ መሆናቸውን የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት በሰጠው መግለጫ ተናግሯል፡፡




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page