ኢትዮጵያ እና ሶማሌላንድ የተፈራረሙትን የመግባቢያ ሰነድ ተከትሎ በተለይ በሶማሊያ እና የእርሷ ወዳጆች ነን ያሉ የቁጣም፣ የተቃውሞም ድምፅ አሰምተዋል፡፡
አንዳንድ ሀገራት እና ተቋማትም አዲስ አበባ እና ሞቃዲሾ ተነጋግረው እየታየ ያለውን የግንኙነት መሻከር እልባት እንዲሰጡት ጠይቀዋል፡፡
በእነዚህ ንግግሮች እና መግለጫዎች መካከል በአፍሪካ ህብረት ስር በእዚያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሰራዊትም ስሙ እየተነሳ ነው፡፡
ንጋቱ ረጋሣ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments