top of page

ጥር 17፣2016 - ለሰራተኞቹ ከተሰጠው ፈተና በኋላ በአንዳንድ ተቋማት አገልግሎት መቋረጡን ሰምተናል

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሰራተኞቹ የሰጠው የመመዘኛ ፈተና በተመለከተ ከሰራተኖቹ መካከል ከምሰራው ስራ ጋር የሚገናኝ ባለመሆኑ ሊመዝነን አይችልም የሚል ቅሬታ አቀረቡ፡፡


ከፈተናው በኋላ በአንዳንድ ተቋማት አገልግሎት መቋረጡንም ሰምተናል፡፡



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



ความคิดเห็น


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page