ጥር 17፣2016 - ለሰራተኞቹ ከተሰጠው ፈተና በኋላ በአንዳንድ ተቋማት አገልግሎት መቋረጡን ሰምተናል
- sheger1021fm
- Jan 26, 2024
- 1 min read
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሰራተኞቹ የሰጠው የመመዘኛ ፈተና በተመለከተ ከሰራተኖቹ መካከል ከምሰራው ስራ ጋር የሚገናኝ ባለመሆኑ ሊመዝነን አይችልም የሚል ቅሬታ አቀረቡ፡፡
ከፈተናው በኋላ በአንዳንድ ተቋማት አገልግሎት መቋረጡንም ሰምተናል፡፡
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments