ጥር 17፣ 2015- በኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ ህመሞች ሥርጭት ከፍተኛ ቢሆንም ለህክምና አገልግሎቱ የተሰጠው ትኩረት ግን አነስተኛ ነው ተባለ
- sheger1021fm
- Jan 25, 2023
- 1 min read
በኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ ህመሞች ሥርጭት ከፍተኛ ቢሆንም ለህክምና አገልግሎቱ የተሰጠው ትኩረት ግን አነስተኛ ነው ተባለ፡፡
በሀገሪቱ ተላላፊ ያልሆኑ ህመሞች የስርጭት የህክምና ሂደትና ሌሎችንም ጉዳዮች በዝርዝር የተመለከተ ጥናት ትናንት ይፋ ተደርጓል፡፡
ምህረት ስዩም
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Comments