ጥር 17፣ 2015- በብድርም ይገኝ፤ በሌላ መንገድ የመንግስት ገቢ በህዝብ ስም የሚሰበሰብ ገንዘብ በመሆኑ የበጀት አጠቃቀም ላይ ተጠያቂነት ያለበት አሰራር መ
- sheger1021fm
- Jan 25, 2023
- 1 min read
በብድርም ይገኝ፤ በሌላ መንገድ የመንግስት ገቢ በህዝብ ስም የሚሰበሰብ ገንዘብ በመሆኑ የበጀት አጠቃቀም ላይ ተጠያቂነት ያለበት አሰራር መበርታት አለበት ተባለ፡፡
ለዚህም የበጀት አጠቃቀማቸው ላይ ጉድለትና የህግ ጥሰት እያለ በዝምታ የሚታለፉ ተቋማት መኖር የለባቸውም ተብሏል፡፡
ተመስገን አባተ
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Comments