Jan 251 min readጥር 17፣ 2015- በብድርም ይገኝ፤ በሌላ መንገድ የመንግስት ገቢ በህዝብ ስም የሚሰበሰብ ገንዘብ በመሆኑ የበጀት አጠቃቀም ላይ ተጠያቂነት ያለበት አሰራር መበብድርም ይገኝ፤ በሌላ መንገድ የመንግስት ገቢ በህዝብ ስም የሚሰበሰብ ገንዘብ በመሆኑ የበጀት አጠቃቀም ላይ ተጠያቂነት ያለበት አሰራር መበርታት አለበት ተባለ፡፡ ለዚህም የበጀት አጠቃቀማቸው ላይ ጉድለትና የህግ ጥሰት እያለ በዝምታ የሚታለፉ ተቋማት መኖር የለባቸውም ተብሏል፡፡ ተመስገን አባተሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
በብድርም ይገኝ፤ በሌላ መንገድ የመንግስት ገቢ በህዝብ ስም የሚሰበሰብ ገንዘብ በመሆኑ የበጀት አጠቃቀም ላይ ተጠያቂነት ያለበት አሰራር መበርታት አለበት ተባለ፡፡ ለዚህም የበጀት አጠቃቀማቸው ላይ ጉድለትና የህግ ጥሰት እያለ በዝምታ የሚታለፉ ተቋማት መኖር የለባቸውም ተብሏል፡፡ ተመስገን አባተሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz