ጥር 16፣2016 - የቀድሞው የደቡብ ክልል ተንቀሳቃሽ ንብረቶች ክፍፍል አድርጓል ተባለ
- sheger1021fm
- Jan 25, 2024
- 1 min read
የቀድሞው የደቡብ ክልል በአራት ክልሎች እንደ አዲስ መደራጀቱን ተከትሎ እንደ ተሽከርካሪ፣ የመሳሰሉ ተንቀሳቃሽ ንብረቶች ክፍፍል አድርጓል ተባለ፡፡
አሁን የሚቀረው እንደ ህንፃና መሰል ቋሚ ንብረቶች መሆኑንን ሰምተናል፡፡
ማንያዘዋል ጌታሁን ያዘጋጀውን በፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments