ጥር 16፣ 2015- በትግራይ የሚገኙ የሲቪል ማህበራት ህብረት ከኢትዮጵያ የሲቪል ማህበራት ምክር ቤት ጋር ዳግም በመቀሌ ተወያዩ
- sheger1021fm
- Jan 24, 2023
- 1 min read
በትግራይ የሚገኙ የሲቪል ማህበራት ህብረት ከ2 ዓመት በኋላ ከኢትዮጵያ የሲቪል ማህበራት ምክር ቤት ጋር ዳግም ስራ ስለሚጀምሩበት ነጥብ ዙሪያ በመቀሌ ተወያዩ፡፡
የኔነህ ሲሳይ
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Comments