top of page
  • sheger1021fm

ጥር 15፣ 2015- በሰሜኑ ጦርነት ከፍተኛ ጉዳት ለደረሰበት የደሴ ሙዚየም መልሶ ግንባታ የሚውል ከ25 ሚሊዮን ብር በላይ ተገኘ


በሰሜኑ ጦርነት ከፍተኛ ጉዳት ለደረሰበት የደሴ ሙዚየም መልሶ ግንባታ የሚውል ከ25 ሚሊዮን ብር በላይ ተገኘ፡፡


የተዘረፉ ታሪካዊ ቅርሶችን ግን እስካሁን ማስመለስ አልተቻለም ተብሏል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz


Recent Posts

See All
bottom of page