ጥር 15፣ 2015- በሰሜኑ ጦርነት ከፍተኛ ጉዳት ለደረሰበት የደሴ ሙዚየም መልሶ ግንባታ የሚውል ከ25 ሚሊዮን ብር በላይ ተገኘJan 23, 20231 min readበሰሜኑ ጦርነት ከፍተኛ ጉዳት ለደረሰበት የደሴ ሙዚየም መልሶ ግንባታ የሚውል ከ25 ሚሊዮን ብር በላይ ተገኘ፡፡የተዘረፉ ታሪካዊ ቅርሶችን ግን እስካሁን ማስመለስ አልተቻለም ተብሏል፡፡ቴዎድሮስ ወርቁሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
በሰሜኑ ጦርነት ከፍተኛ ጉዳት ለደረሰበት የደሴ ሙዚየም መልሶ ግንባታ የሚውል ከ25 ሚሊዮን ብር በላይ ተገኘ፡፡የተዘረፉ ታሪካዊ ቅርሶችን ግን እስካሁን ማስመለስ አልተቻለም ተብሏል፡፡ቴዎድሮስ ወርቁሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
Comments