ጥር 15፣ 2015- መንግሥት ያሉትን የቤት ሃብቶች በአግባቡ አውቆ ማስተዳደር የሚያስችል ሶፍትዌር ስራ ላይ መዋሉ ተሰማ
- sheger1021fm
- Jan 23, 2023
- 1 min read
መንግሥት ያሉትን የቤት ሃብቶች በአግባቡ አውቆ ማስተዳደር የሚያስችል ሶፍትዌር ስራ ላይ መዋሉ ተሰማ፡፡
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር እንዳለው በአዲስ አበባ ተቋርጦ የቆየው የአዳዲስ የጋራ መኖሪያ ቤት ግንባታ በ2ኛው መንፈቅ ዓመት ይጀመራል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Comments