top of page

ጥር 14፣2016 - በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግጭት ቀስቃሽ መረጃዎችን በሃሰት በከፈቱት ማህበራዊ ሚድያ አስተላልፈዋል የተባሉ ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰማ

  • sheger1021fm
  • Jan 23, 2024
  • 1 min read

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግጭት ቀስቃሽ መረጃዎችን አስተላልፈዋል የተባሉ 29 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰማ፡፡


ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት በአደረጃጀት፣ የመሬት ወረራ የመሳሰሉት ጉዳዮችን ሽፋን አድርገው ግጭት ቀስቃሽ ፅሁፎችን በሃሰት በከፈቱት የማህበራዊ ሚድያ አካውንት አስተላልፈዋል ተብለው ነው፡፡



ማንያዘዋል ጌታሁን ያዘጋጀውን በያሬድ እንዳሻው




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page