top of page

ጥር 14፣2016 - በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግጭት ቀስቃሽ መረጃዎችን በሃሰት በከፈቱት ማህበራዊ ሚድያ አስተላልፈዋል የተባሉ ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰማ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግጭት ቀስቃሽ መረጃዎችን አስተላልፈዋል የተባሉ 29 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰማ፡፡


ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት በአደረጃጀት፣ የመሬት ወረራ የመሳሰሉት ጉዳዮችን ሽፋን አድርገው ግጭት ቀስቃሽ ፅሁፎችን በሃሰት በከፈቱት የማህበራዊ ሚድያ አካውንት አስተላልፈዋል ተብለው ነው፡፡



ማንያዘዋል ጌታሁን ያዘጋጀውን በያሬድ እንዳሻው




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comentarios


bottom of page