top of page

ጥር 12 2017 - የሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያ በይፋ ስራ ጀምሯል፡፡

  • sheger1021fm
  • Jan 20
  • 1 min read

የሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያ በይፋ ስራ ጀምሯል፡፡


ባንኮችም ሰነድ መሸጥ፣ መሻሻጥ ሊጀምሩ ነው፡፡


ባንኮች በገበያው ውስጥ ለመሳተፍ እና አክሲዮን ለመሸጥ ከብሔራዊ ባንክ ይሁንታ ሊያገኙ ይገባል ተብሏል፡፡


ለዚህ መመዘኛው ምን መሳይ ነው? የባንኮቹ ሃብትስ እንዴት ይለካል?

ተህቦ ንጉሴ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page