ጥር 12 2017 - የሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያ በይፋ ስራ ጀምሯል፡፡
- sheger1021fm
- Jan 20
- 1 min read
የሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያ በይፋ ስራ ጀምሯል፡፡
ባንኮችም ሰነድ መሸጥ፣ መሻሻጥ ሊጀምሩ ነው፡፡
ባንኮች በገበያው ውስጥ ለመሳተፍ እና አክሲዮን ለመሸጥ ከብሔራዊ ባንክ ይሁንታ ሊያገኙ ይገባል ተብሏል፡፡
ለዚህ መመዘኛው ምን መሳይ ነው? የባንኮቹ ሃብትስ እንዴት ይለካል?
ተህቦ ንጉሴ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s
📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
📌 Linkedin : https://tinyurl.com/yhycs5rs
Comments