Jan 201 min readጥር 12፣ 2015- በቅርቡ በሸገር ከተማ አስተዳደር ስር የተጠቃለሉ 6 ከተሞችን በቀለበት መንገድ ለማስተሳሰር ጥናቱ አልቆ የዲዛይን ስራ እየተሰራ ነው ተባለበቅርቡ በሸገር ከተማ አስተዳደር ስር የተጠቃለሉ 6 ከተሞችን በቀለበት መንገድ ለማስተሳሰር ጥናቱ አልቆ የዲዛይን ስራ እየተሰራ ነው ተባለ፡፡የከተማ አስተዳደሩን የአገልግሎት አሰጣጥ ወደ አንድ ማዕከል ለማምጣትም ጥናት እየተካሄደ እንደሚገኝ ሰምተናል፡፡ ንጋቱ ረጋሳሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
በቅርቡ በሸገር ከተማ አስተዳደር ስር የተጠቃለሉ 6 ከተሞችን በቀለበት መንገድ ለማስተሳሰር ጥናቱ አልቆ የዲዛይን ስራ እየተሰራ ነው ተባለ፡፡የከተማ አስተዳደሩን የአገልግሎት አሰጣጥ ወደ አንድ ማዕከል ለማምጣትም ጥናት እየተካሄደ እንደሚገኝ ሰምተናል፡፡ ንጋቱ ረጋሳሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz