top of page
  • sheger1021fm

ጥር 10፣ 2015- የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቀን እስከ 22 በረራዎችን ወደ ጎንደር በማድረግ በጥምቀት በዓል ላይ የሚታደሙ ሰዎችን እያጓጓዝ ነው ተባለ


የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቀን እስከ 22 በረራዎችን ወደ ጎንደር በማድረግ በጥምቀት በዓል ላይ የሚታደሙ ሰዎችን እያጓጓዝ ነው ተባለ።


አየር መንገዱ ተጨማሪ በረራዎችን በማድረግ የአምና ሪከርዱን ያሻሽላል ተብሎ እንደሚጠበቅ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ሠላማዊት ዳዊት ለሸገር ተናግረዋል።


በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ሲካሄድ የቆየውን ጦርነት ለማስቆም የተደረሰው የሠላም ስምምነት ከፍ ያለ ቁጥር ያለው ታዳሚ በአከባበሩ ላይ እንዲገኝ ረድቷልም ብለዋል፡፡


ንጋቱ ረጋሳ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz


Recent Posts

See All

በኢትዮጵያ የካፒታል ወይም ድርሻዎች ገበያ መሳተፍ ለሚፈልጉ ተቋማት ከ3 እስከ 6 ወር ባለው ጊዜ ፍቃድ መስጠት ይጀመራል ተባለ። ፍቃድ የሚሰጣቸውን ተቋማት ለመለየት መመሪያ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ታዬ ተናግረዋል። የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ የተመለከተ ምክክር

በጋሞ ዞን ውስጥ የሚገኙ የዘይሴ እና የቁጫ ብሔረሰቦች ከፍተኛ በደል እየደረሰባቸው ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑ እንደራሴዎች ተናገሩ፡፡ ለሚደርሰው በደል ዋነኛው ምክንያት የአካባቢው ነዋሪዎች በምርጫ ወቅት የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲን በመምረጣቸው ነው ብለዋል፡፡ ንጋቱ ሙሉ ሸገርን ወሬዎች፣ መ

በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ት/ቤት መልሶ መገንቢያ እስካሁን 2.8 ቢሊየን ብር ተሰብስቧል ተባለ፡፡ በጦርነቱ ከ300 ት/ቤቶች በላይ ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ይታወሳል፡፡ ተመስገን አባተ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page