top of page

ጥር 1፣2016 - የኢትዮጵያ የአየር ክልል በሚያርፉና በሚነሱ፣ ድንበር አቋርጠው በሚጓዙ በረራዎች ስራ በዝቶበታል

  • sheger1021fm
  • Jan 10, 2024
  • 1 min read

የኢትዮጵያ የአየር ክልል በሚያርፉና በሚነሱ፣ ድንበር አቋርጠው በሚጓዙ በረራዎች ስራ በዝቶበታል፡፡


የሰሜን ሱዳን የአየር ክልል በጦርነት ምክንያት ዝግ መሆኑ የኢትዮጵያን የአየር ክልል ስራ እንዳበዛውና በዚህም ተጨማሪ ገቢ እየተገኘ እንደሆነ ሰምተናል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page