Nov 141 min readህዳር 4፣2016 - ግጭቶች ባሉባቸው የሀገሪቱ ክፍሎች መድሃኒቶች በየብስ ማሰራጨት አልተቻለም ተባለግጭቶች ባሉባቸው የሀገሪቱ ክፍሎች መድሃኒቶች በየብስ ማሰራጨት አልተቻለም ተባለ፡፡የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት በፀጥታ ምክንያት በኪራይ አውሮፕላን መድሃኒቶቹን ለማሰራጨት ተገድጃለሁ ይህም ለከፍተኛ ወጪ ዳርጎኛል ብሏል፡፡ያሬድ እንዳሻውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ግጭቶች ባሉባቸው የሀገሪቱ ክፍሎች መድሃኒቶች በየብስ ማሰራጨት አልተቻለም ተባለ፡፡የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት በፀጥታ ምክንያት በኪራይ አውሮፕላን መድሃኒቶቹን ለማሰራጨት ተገድጃለሁ ይህም ለከፍተኛ ወጪ ዳርጎኛል ብሏል፡፡ያሬድ እንዳሻውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz