top of page

መጋቢት 13፣2016 - ግጭት ባለባቸው አካባቢዎች ድጋፍ ለማድረስ መቸገሩን ቀይ መስቀል ማህበር ተናገረ

ግጭት ባለባቸው አካባቢዎች ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች ለመድረስ መቸገሩን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ተናገረ፡፡


ሰራተኞቹ ላይ ጥቃት እየደረሰ፤ አምቡላንሶችም እየወደሙብኝ ነው ብሏል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Kommentare


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page