top of page

ግጭት ቀስቃሽና የጥላቻ ንግግር የሚያስተላልፉ የመገናኛ ብዙኃን

  • sheger1021fm
  • Dec 9, 2023
  • 1 min read

መገናኛ ብዙኃን እውነትን መሰረት አድርገው ከወገንተኝነት የፀዳና ለማህበረሰቡ የሚያስፈልገውን መረጃ ማቅረብ የሞያ ግዴታቸውን በአግባቡ እየተወጡ ነው ወይ?


ይህንና መሰል ጥያቄዎችን ለመመለስ የተካሄደው ጥናት ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን አንዳንዶቹ በተለይ ብሔርና ሃይማኖትን በተመለከተ የጥላቻ ንግግር እየነዙ መሆኑን ጠቁሟል፡፡


ከሞያው ስነ ምግባር ውጭ ግጭት ቀስቃሽ እና የተቃረኑ የባለስልጣናትን ንግግሮች እንዳለ በማቅረብም የተጠቀሱ ሚድያዎች አሉ፡፡


ጥናቱ መፍትሄውንም ጠቁሟል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page